Recently, ECRCO organized and collected signatures, online and in public places calling for Fair and Free trial of Co-pilot Hailemedhin Abera Tegegn to Petition the Swiss Government in support of his asylum case and we successfully delivered significant number of signatures with protest letter to the Swiss Government and we would like to say thank you to all who participated in this task.
Today, we are glad to inform and announce to you our supporters we received a promising replay letter, from the Confederation of Switzerland, Federal Office for Migration and attached it below so you can see your efforts to help our compatriot Hailemedhin Abera is getting results.
ሰሞኑን በድርጅታችን ዓስተባባሪነት የረዳት ፓይለት ኃይለመድህን ዓበራ ተገኝን የስደተኝነት ጥያቄ በተመለከተ፥ 
የኢትዮጵያን ወቅታዊ የፖለቲካ ሁኔታ በማገናዘበ ሕጋዊ ከለላ እንዲደረግለትና የማንም ተጽዕኖ የሌለበት ፍትሃዊ ፍርድ እንዲያገኝ ይገባዋል በማለት፥  በማህበራዊ ቦታዎችና በኢንተርኔት በመታገዝ የተሰበሰቡ በርካታ የምልጃ ፊርማዎችና፥ የኢትዮጵያን ወቅታዊ የፖለቲካ ሁኔታ በመዘርዘር የጉዳዩን ክብደት ከሚጠቁም የድጋፍ ደብባቤ ጋር ለስዊዘርላንድ መንግስት በኢምባሲው ዓማካይነት መላካቻን ይታወቃል፥ 
የላክነው መልዕክትም ወደሚመለከተው ክፍል መድረሱን የሚያረጋገጥ ምላሽ ይዞ ከዚህ በታች የሚታየውን ደብዳቤ ከስዊዘርላንድ መንግስት ዓግኝተናል፥ ሁኔታው የደረሰበትን ደረጃም እስከመጨረሻው እንደምንከታተል ቃል እየገባን፥ ለዚህ የተቀደሰ ተግባር ለተባበራችሁን ሁሉ ምስጋናችን ከፍ ያለ ነው፥

No comments:

Post a Comment