በቶሮንቶ ዓካባቢ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን የኢትዮጵያን ለም መሬት ለሱዳን ዓሳልፎ የሚሰጠውን የድንበር ማካለል ውልና፥ የወያኔ መንግሥት በሰላማዊ ዜጎች ላይ የሚያደርሰውን የግፍ ጭፍጨፋ በመቃወም ሰላማዊ ሰልፍ ዓደረጉ፥

Ethiopians in Toronto Rally Against Ethiopian Government  

No comments:

Post a Comment