በቶሮንቶ እና ዓካባቢው ለምትገኙ ኢትዮጵያውያን በሙሉ፥

ማስታወቂያ
አገራችን ኢትዮጵያ ባለፉት አምሳ ዓመታት ባጋጠማት ተደጋጋሚ ችጋር ብዙ ዜጎቿን አጥታለች።
ዛሬም እንደገና፥ ከሃያ ሚሊዮን የሚበልጡ ወገኖቻችን ለርሃብ ተጋልጠው ህፃናት፣ እናቶችና ደካማ አዛውንቶች እንስሳቶችን ጨምሮ እየሞቱ ቢሆንም
በገጠመን ውስብስብ አገራዊ ችግር ምክንያት ርሃብተኞች በቂ ትኩረት ተነፍጓቸው ሚሊዮኖች በሞት አፋፍ ላይ ገኛ
ውድ የቶሮንቶና የአካባቢው ነዋሪዎች!
ወገኖቻችን በርሃብ እየረገፉ ዝም ብለ እንድንቀመጥ አላስቻለንምና ፌብሩዋሪ 6 ቀን 2016 ዓ ም፥
ከ2:00pm ጀምሮ የእርዳታ ማሰባሰያ ፕሮግራም ተዘጋጅቷል፥
አድራሻው 958 Broadview Ave. Toronto Ontario
እርስዎም በስፍራው ተገኝተው ለወገኖችዎ የቻሉትን በመርዳት ሃላፊነትዎትን እንዲወጡ በዓክብሮት ተጋብዘዋል
መዝናኛ ሙዚቃ፣ ምግብና መጠጥ ተዘጋጅቷልየሃይማኖት አባቶችና ታዋቂ ግለሰቦች በት የችግሩን ዘላቂ መፍትሄም እንወያያለ
የመግቢያ ዋጋ $50 ዶላር ሲሆን
ትኬቶችን በኢትዮጵያውያን ሬስቶራንቶችና ሱቆች እንዲሁም ዝግጅት ኮሚቴ አባላት እጅ ገኛ
እንዳይረሱ፥  February 6, 2016 . ቅዳሜ፥ 2 ሰዓት
958 Broadview Ave. Broadview subway ዓጠገብ በሚገኘው ዓዳራሽ እንገናኝ፥

የኢትዮ-ካናዳውያን ትብብርና እርዳታ ድርጅት። በቶሮንቶ

ዓስቸኳይ ወገናዊ የእርዳታ ጥሪ፥ በቶሮንቶ እና ዓካባቢው ለምትገኙ ኢትዮጵያውያን በሙሉ፥


በቶሮንቶ ዓካባቢ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን የኢትዮጵያን ለም መሬት ለሱዳን ዓሳልፎ የሚሰጠውን የድንበር ማካለል ውልና፥ የወያኔ መንግሥት በሰላማዊ ዜጎች ላይ የሚያደርሰውን የግፍ ጭፍጨፋ በመቃወም ሰላማዊ ሰልፍ ዓደረጉ፥

Ethiopians in Toronto Rally Against Ethiopian Government  

FREE ANDARGACHEW TSIGE TASKFORCE, Protest Ottawa

በአቶ አንዳርጋቸው ጽጌ በወያኔ እጅ መውደቅና የየመን መንግሥት ለጠላት ዓሳልፋ ሥትሰጠው የኢንግሊዝ መንግሥት በቸልተኛነት መመልከቷን በመቃወም፥ በትናንትናው ዕለት July 8, 2013 በኦታዋ ካናዳ ከፍተኛ ቁጭትና ቁጣ የተሞላበት ሰላማዊ ሰልፍ ተደረገ፥
የኦታዋ ከተማ ዓንዳርጋቸው ጽጌ በዓስቸኳይ ይለቀቅ በሚሉ የዓንዳርጋቸው ጽጌን የትግል መንፈስ በተላበሱ ኢትዮጵያውያን ስትናጥ ውላለች፥

በ FREE ANDARGACHEW TSIGE TASKFORCE TORONTO ቡድን ዓሰባሳቢነት ከቶሮንቶና ዓካባቢው ከተማዎች ተጠራርተው በእረጅም የዓውቶቡስ ጉዞ፥ ለአንች ነው አገሬ የሚለውን ቀስቃሽ ዝማሬ እየዘመሩ በመጡ የኢትዮጵያ ልጆች የተመራው ነጻነት ለዓንዳርጋቸው ግብረኃይል እሳት ለብሶ እሳት ጎርሶ ከሚጠብቀው የኦታዋና ዓካባቢዋ ነዋሪ ኢዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያን ጋር በመተባበር፥ የፖለቲካ ፓርቲ፣ የዘር ድርጅትና ኃይማኖት ሳያግድቻቸው በአንድነት ድምጻቸውን ከፍ ዓድርገው፥
We are Andargachew Tsige!
Free Andargachw Tsige!
Andargachew is our Mandela!
Britain where is your Citizen Andargachew Tsige?
እና ሌሎችም ተመሳሳይ መፈክሮችን ዓንግበው፥ የእንግሊዝን ኢምባሲና በኢትዮጵያ ስም የሚጠራውን የወያኔ ኢምባሲ ሲያስጨንቁት ውለዋል፥
በሰልፉ የሚታየው ሁኔታ እጅግ ቁጣ የተቀላቀለበት በየመን መንግሥትና በወያኔው የማፊያ ቡድን ላይ ከፍተኛ የበቀል ስሜትን ያዘሉ የቁጭት መልክቶች የተላለፈበት ትዕይነተ ሕዝብ ነበር፥
የእንግሊዝንም መንግሥት ይህ ሚስጥር ያለበት በሚመስል መልኩ የትውለደ ኢትዮጵያዊ ዜጋዋን መብት የዓለማስከበርና በቸልተኛነት የመያዝ ነገር ዓድልዋዊ እንደሆነ በማሳሳብ በዓጽንኦት ዓውግዘዋል፥
በመጨረሻም ለብሪታኒያው ጠቅላይ ሚኒስቴርና በካናዳ ለሚገኘው ዓምባሳደር በግብረ ኃይሉ የተዘጋጀውን ደብዳቤ በዕጅ ካላስረከብን ሰልፈኛው ከዚህ ዓይሄድም በማለት የእንግሊዝ ኢምባሲ ተወካዩን ልኮ ወደ ሚገባው ቦታ እንደሚያደርሱ ቃል ከገቡልን በኋላ፥
ወደ ኢትዮጵያው የወያኔ ኢምባሲ ሰልፈኛው ተጉዞ፥ በኢምባሲው ፊት ለፊት የየመንና የኢትዮጵያ የውንብድና ስራ የማያድን ጋሻ ጎን ያሰብራል እንደተባለው በከንቱ በመወዳጀት በኢትዮጵያ ሕዝብ ላይ የፈጸሙት በደልና ሰንካላ ድፍረት በጊዜውና በሰዓቱ ከባድ ዋጋ እንደሚያስከፍላቸው በማሳሰብ፥ TPLF Free our Hero Andargachew! Canada Close Ethiopian Embassy!
በሚል ጽኑዕ ቁጣ ሰልፈኛው የየመንን ባንዴራ ከመሬት እየረገጠ ሰልፉ በተሳካ ሁኔታ ተጠናቋል፥
ከዚህ በኋላ ወያኔዎች ዓንዳርጋቸውን የሚለቁት ለዕራሳቸው ሲጨንቃቸው እንጂ ለዕኛ ዓዝነው ዓይደለም፥ የዓንዳርጋቸው የዓርበኛነት መንፈስ በሕዝቡ ደምና ዓጥንት የገባ በወያኔ ላይ ካልፈነዳ የማይበርድ እንደ እሳተ ገሞራ ያለ ታላቅ ኃይል ነው፥
ታጋይ ይወድቃል ትግል ይቀጥላል፥ የኢትዮጵያ የነጻነት ቀን ቀርቧል፥
ኢትዮጵያ በቆራጥ ልጆቿ ተጋድሎ ነጻ ትወጣለች፥

The Swiss government granted asylum to Co-pilot Hailemedhin Abera-Congratulations to all Ethiopians.

እንኳን ደስ ያለን ወገኔ፥ እረዳት ዓብራሪ ኃይለመድህን አበራ ተገኝ የስደተኝነት መብቱ ተከበረለት፥
ለጠላቶቻችን ደስታ ያላደረገን፣ ለክፉዎች መዛበቻ ዓሳልሮ ያልሰጠን እግዚአብሔር ይመስገን፥
The Swiss government granted asylum to Co-pilot Hailemedhin Abera,
(EMF) — The Switzerland government has granted asylum to the Ethiopian co-pilot who seized control of the Boeing 767-300 on 17 February 2014 and flew it to Geneva, according Ethiopian attorney who closely following the case.

The Ethiopian government has pushed the Swiss government to extradite the Co-pilot Hailemedhin Aberaby labeling him as a “traitor”. The regime has also opened file to try him in absentia, sources said. 
The Swiss Federal Office of Justice has confirmed that it has refused the extradition request by the Ethiopian government.
Hailemedhin Abera can freely move now and defend his case out of confinement. 

The pro-democracy Ethiopian Diaspora and, attorneys, like Shakespeare Feyissa, are trying to defend the rights of the co-pilot. 
The airliner’s second-in-command, Hailemedhin Abera Tegegn, 31, took control of the plane when the pilot left the cockpit to use the toilet. He then sent a coded signal announcing he had hijacked his own aircraft. The plane landed safely, and none of the 202 passengers and crew members on Flight ET-702, which originated in Addis Ababa, the Ethiopian capital, were injured. The Co-pilot has exposed the gross human rights violations in Ethiopia at a global scale.
Recently, ECRCO organized and collected signatures, online and in public places calling for Fair and Free trial of Co-pilot Hailemedhin Abera Tegegn to Petition the Swiss Government in support of his asylum case and we successfully delivered significant number of signatures with protest letter to the Swiss Government and we would like to say thank you to all who participated in this task.
Today, we are glad to inform and announce to you our supporters we received a promising replay letter, from the Confederation of Switzerland, Federal Office for Migration and attached it below so you can see your efforts to help our compatriot Hailemedhin Abera is getting results.
ሰሞኑን በድርጅታችን ዓስተባባሪነት የረዳት ፓይለት ኃይለመድህን ዓበራ ተገኝን የስደተኝነት ጥያቄ በተመለከተ፥ 
የኢትዮጵያን ወቅታዊ የፖለቲካ ሁኔታ በማገናዘበ ሕጋዊ ከለላ እንዲደረግለትና የማንም ተጽዕኖ የሌለበት ፍትሃዊ ፍርድ እንዲያገኝ ይገባዋል በማለት፥  በማህበራዊ ቦታዎችና በኢንተርኔት በመታገዝ የተሰበሰቡ በርካታ የምልጃ ፊርማዎችና፥ የኢትዮጵያን ወቅታዊ የፖለቲካ ሁኔታ በመዘርዘር የጉዳዩን ክብደት ከሚጠቁም የድጋፍ ደብባቤ ጋር ለስዊዘርላንድ መንግስት በኢምባሲው ዓማካይነት መላካቻን ይታወቃል፥ 
የላክነው መልዕክትም ወደሚመለከተው ክፍል መድረሱን የሚያረጋገጥ ምላሽ ይዞ ከዚህ በታች የሚታየውን ደብዳቤ ከስዊዘርላንድ መንግስት ዓግኝተናል፥ ሁኔታው የደረሰበትን ደረጃም እስከመጨረሻው እንደምንከታተል ቃል እየገባን፥ ለዚህ የተቀደሰ ተግባር ለተባበራችሁን ሁሉ ምስጋናችን ከፍ ያለ ነው፥

Acknowledgment of Receipt, Letter from Swiss Confederation ከስዊዝ መንግሥት የተላከ የመልስ ደብዳቤ

Recently, ECRCO organized and collected signatures, online and in public places calling for Fair and Free trial of Co-pilot Hailemedhin Abera Tegegn to Petition the Swiss Government in support of his asylum case and we successfully delivered significant number of signatures with protest letter to the Swiss Embassy in Ottawa, Canada and we would like to say thank you to all who participated in this task.
Letter from the Swiss Confederation, Federal Chancellery Political Rights Section
ሰሞኑን በድርጅታችን ዓስተባባሪነት የረዳት ፓይለት ኃይለመድህን ዓበራ ተገኝን የስደተኝነት ጥያቄ በተመለከተ፥ 
የኢትዮጵያን ወቅታዊ የፖለቲካ ሁኔታ በማገናዘበ ሕጋዊ ከለላ እንዲደረግለትና የማንም ተጽዕኖ የሌለበት ፍትሃዊ ፍርድ እንዲያገኝ ይገባዋል በማለት፥  በማህበራዊ ቦታዎችና በኢንተርኔት በመታገዝ የተሰበሰቡ በርካታ የምልጃ ፊርማዎችና፥ የኢትዮጵያን ወቅታዊ የፖለቲካ ሁኔታ በመዘርዘር የጉዳዩን ክብደት ከሚጠቁም የድጋፍ ደብባቤ ጋር ለስዊዘርላንድ መንግስት በኢምባሲው ዓማካይነት መላካቻን ይታወቃል፥ 
የላክነው መልዕክትም ወደሚመለከተው ክፍል መድረሱን የሚያረጋገጥ ምላሽ ይዞ ከዚህ በታች የሚታየውን ደብዳቤ ከስዊዘርላንድ መንግስት ዓግኝተናል፥ ሁኔታው የደረሰበትን ደረጃም እስከመጨረሻው እንደምንከታተል ቃል እየገባን፥ ለዚህ የተቀደሰ ተግባር ለተባበራችሁን ሁሉ ምስጋናችን ከፍ ያለ ነው፥

Switzerland Embassy Letter to ECRCO Concerning Co-pilot Hailemedhin Abera Tegegn' case

Recently, ECRCO organized and collected signatures, online and in public places calling for Fair and Free trial of Co-pilot Hailemedhin Abera Tegegn to Petition the Swiss Government in support of his asylum case and we successfully delivered significant number of signatures with protest letter to the Swiss Embassy in Ottawa, Canada and we would like to say thank you to all who participated in this task.
This is the letter from the Ambassador of Switzerland Confederation in Ottawa, Canada;
ሰሞኑን በድርጅታችን ዓስተባባሪነት የረዳት ፓይለት ኃይለመድህን ዓበራ ተገኝን የስደተኝነት ጥያቄ በተመለከተ፥ 
የኢትዮጵያን ወቅታዊ የፖለቲካ ሁኔታ በማገናዘበ ሕጋዊ ከለላ እንዲደረግለትና የማንም ተጽዕኖ የሌለበት ፍትሃዊ ፍርድ እንዲያገኝ ይገባዋል በማለት፥  በማህበራዊ ቦታዎችና በኢንተርኔት በመታገዝ የተሰበሰቡ በርካታ የምልጃ ፊርማዎችና፥ የኢትዮጵያን ወቅታዊ የፖለቲካ ሁኔታ በመዘርዘር የጉዳዩን ክብደት ከሚጠቁም የድጋፍ ደብባቤ ጋር ለስዊዘርላንድ መንግስት በኢምባሲው ዓማካይነት መላካቻን ይታወቃል፥ 
የላክነው መልዕክትም ወደሚመለከተው ክፍል መድረሱን የሚያረጋገጥ ምላሽ ይዞ ከዚህ በታች የሚታየውን ደብዳቤ ከስዊዘርላንድ መንግስት ዓግኝተናል፥ ሁኔታው የደረሰበትን ደረጃም እስከመጨረሻው እንደምንከታተል ቃል እየገባን፥ ለዚህ የተቀደሰ ተግባር ለተባበራችሁን ሁሉ ምስጋናችን ከፍ ያለ ነው፥

Fundraising Event የገንዘብ ማሰባሰቢያ ምሽት፥


የገንዘብ ማሰባሰቢያ ምሽት በቶሮንቶ፥

በሳኡዲ ለተፈናቀሉ ኢትዮጵያውያን እርዳታ የገንዘብ ማሰባሰቢያ ምሽት በተሳካ  ሁኔታ ተካሂዷል፥
በቶሮንቶ እና በዓካባቢዋ የሚኑሩ፥ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ለወገኖቻቸው መከታ መሆናቸውን በዓስቸጋሪው የካናዳ የክረምት ምሽት በሮዶውና ብርዱ ሳያግዳቸው በዕለቱ በተደረገው የዕራት ግብዣ ላይ ተገኝተው፥ በቅርቡ በተቋቋመው ዓለም ዓቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያውያን መብት ድርጅት በኩል ለመርዳት በዝግጅታችን ላይ በመገኘት በሞራል ድጋፍና እጃቸውን በመዘርጋት የወገኖቻቸው ጋሻ መሆናቸውን ዓስመስክረዋል፥
ይህን የገንዘብ ማሰባሰቢያ ዝግጅት በስኬታማነት ለማከናወን ውድ ጊዜዓቸውንና ገንዘባቸውን በመለገስ ለተባበሩን ግለሰቦችና የንግድ ተቋማት እንዲሁም በሙያቸው በግል በመነሳሳት ድጋፍ ላደረጉልን ወገኖቻችን ከፍ ያለ ምስጋና ልናቀርብ እንፈልጋለን፥
የተሰበሰበውም ገንዘብ በመገናኛ ብዙሃን እንደተገለጸው ከወጭ ገቢ ተስተካክሎ ምን ያክል ገንዘብ ወደተረጅዎች እንደደረሰ በቅርቡ እናሳውቃለን፥